የሐረር ከተማ ተማሪዎች ህብረት(ኢቫሱ)፤ ዘማሪ ዳዊት ጌታቸው እና ዜማ ለክርስቶስ በጋራ ባዘጋጁት በዚህ ስልጠናና ኮንሰርት ለይ ከየቤተ እምነቱ ለተውጣጡ ወጣት ዘማሪያን፤ የአምልኮ መሪዎች እና ሙዚቃ ተጫዋቾች የሙሉ ቀን ስልጠና ተስጥቷል በዕለቱ ዘማሪነት የመዝሙርና የሙዚቃ ምንንነት፤ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመዝሙር አጻጻፍ ባህል፤ እንዴት መዝሙር እንፃፍ (እንቀበል) እንዴት መዘመር አለብን፤ ዘማሪነትና የመድረክ አጠቃቀም እና አለባበስ በሚሉ እንዲሁም በሌሎች ርዕሶች ዙሪያ ስልጠናው ተሰጥቷል፡፡